avatar
Meseret Media
@meseretmedia
09.04.2026 16:23
#ምርጫ2018 "የዲጂታል ሥርዓቱን በማኑዋል የመተካት ህገወጥ ስራ እና የጉልበት ብዝበዛ በምርጫ ሂደቱ እየተስተዋለ ነው" ተስፋ ተ. ለመሠረት ሚድያ

"የዲጂታል ሥርዓቱን በማኑዋል የመተካት ስራ የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት የዘረጋው ሂደቱ ግልጽና ተዓማኒ እንዲሆን ነበር። ይሁን እንጂ አሁን በብዙ ቦታዎች እየታየ ያለው ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ነው"

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/693

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
"የዲጂታል ሥርዓቱን በማኑዋል የመተካት ህገወጥ ስራ እና የጉልበት ብዝበዛ በምርጫ ሂደቱ እየተስተዋለ ነው" ተስፋ ተ. ለመሠረት ሚድያ
(መሠረት ሚድያ)- በአሁኑ ወቅት በምርጫ ቦርድ ስም እየተከናወነ ያለው የመራጮች ምዝገባ ሂደት ከዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ይልቅ ወደ ግዴታና ወደ ጉልበት ብዝበዛ የተቀየረ ይመስላል።
20
🤔 8
👍 2
1 9.8K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram