#ምርጫ2018 "የዲጂታል ሥርዓቱን በማኑዋል የመተካት ህገወጥ ስራ እና የጉልበት ብዝበዛ በምርጫ ሂደቱ እየተስተዋለ ነው" ተስፋ ተ. ለመሠረት ሚድያ
"የዲጂታል ሥርዓቱን በማኑዋል የመተካት ስራ የምርጫ ቦርድ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት የዘረጋው ሂደቱ ግልጽና ተዓማኒ እንዲሆን ነበር። ይሁን እንጂ አሁን በብዙ ቦታዎች እየታየ ያለው ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ነው"
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/693
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram