#ምርጫ2018 በአማራ ክልል አንዳንድ ወረዳዎች በመከላከያ ካምፖች ውስጥ የምርጫ ጣቢያ ተቋቁሞ መራጮች ካርድ እንዲወስዱ እየተደረገ መሆኑ ተሰማ
በወልድያ ከተማ ደግሞ የምርጫ ካርድ ካልወሰዳችሁ ነዳጅ አትሞሉም ተብለው መከልከላቸውን የባለ ሦስት እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች ለመሠረት ሚዲያ ተናግረዋል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/ccb
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram