#ዜናመሠረት ነዳጅ ማደያዎች ላይ አንዳንድ ፖሊሶችና ሚሊሺያዎች ከሾፌሮች ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል ካለ ተራ ነዳጅ እያስቀዱ መሆኑ ታወቀ
"ከባድ መኪኖች ያለሠልፍ ለመቅዳት ከ10 እስከ 20 ሺህ፣ ትንንሽ መኪኖች ከ1 ሺህ እስከ 3 ሺህ ብር ለፖሊስ እና ቀጂዎች እየከፈሉ ስርዓት ይዘው ሠልፍ የያዙ ሠዎች ግን ሦስት እና አራት ቀን ተሠልፈው ነዳጅ የለም ተብለው ይበተናሉ"
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/26a
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram