#ዜናመሠረት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሰሞኑ ዲያስፖራዎችን በተመለከተ ያደረጉትን አወዛጋቢ ንግግር አስመልክቶ በሚድያ አስተያየት የሰጡ መምህር እና ጋዜጠኛ መታሰራቸው ታወቀ
ሁለቱን እስረኞች ለመጎብኘት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተለምዶ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ተብሎ ወደ ሚጠራው ማረፊያ ቤት ያቀኑት ሊቀ ትጉኃን መምህር ደረጀ ዘወይኔ የተባሉ ጠያቂም መታሰራቸውን ምንጮቻችን ተናግረዋል
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/7a4
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram