#ልዩመረጃ በአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት ምክንያት አንዳንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእስያ በረራዎች ኦማን ለማረፍ እና ነዳጅ ለመቅዳት እየተገደዱ እንደነበር ታወቀ
አየር መንገዱ አሁን ችግሩ በመቀረፉ በረራዎች ሳይስተጓጎሉ ቀጥለዋል ብሎ ለሚድያችን አስታውቋል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/3f0
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram