avatar
Meseret Media
@meseretmedia
02.04.2026 05:21
#ዜናመሠረት ለ64 ዓመታት ስራ ላይ የዋለው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ በነገው እለት በፓርላማ ተሽሮ በአዲስ ሊቀየር መሆኑ ታወቀ

የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ በ1996 ዓ.ም ሲሻሻል የሥነ-ሥርዓት ሕጉ አብሮ መሻሻል አለበት በሚል በወቅቱ ክርክር ተነስቶበት የነበረ ሲሆን ከ64 ዓመታት በኋላ ነገ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ሕግ ሊተካ ሰዓታት ቀርተውታል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/64

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
63
🤔 59
😭 29
👍 14
👏 7
1 55 37.6K

Обсуждение 1

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram