#ዜናመሠረት ለ64 ዓመታት ስራ ላይ የዋለው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ በነገው እለት በፓርላማ ተሽሮ በአዲስ ሊቀየር መሆኑ ታወቀ
የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ በ1996 ዓ.ም ሲሻሻል የሥነ-ሥርዓት ሕጉ አብሮ መሻሻል አለበት በሚል በወቅቱ ክርክር ተነስቶበት የነበረ ሲሆን ከ64 ዓመታት በኋላ ነገ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ሕግ ሊተካ ሰዓታት ቀርተውታል።
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/64
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 1
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram