avatar
Meseret Media
@meseretmedia
01.04.2026 06:15
#የምርመራዘገባ መንግስት በኦንላይን ቤቲንግ አንቀሳቃሾች ላይ እርምጃ በወሰደበት ወቅት ቀድሞ መረጃው የደረሳቸው ቁልፍ የዘርፉ ዘዋሪዎች ቀድመው ከሀገር መውጣታቸው ታወቀ

በአዲስ አበባና በዋና ዋና ከተሞች ውስጥ በርካታ ሕገ-ወጥ የውርርድ ቤቶች በክሪፕቶ (Crypto) እና በጥሬ ገንዘብ ተቀማጭ የውርርድ አሁንም ሥራቸውን እያከናወኑ እንደሚገኙ የምርመራ ዘገባችን ያሳያል

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/666

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
73
👍 25
🤔 19
😱 8
87 38.5K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram