avatar
Meseret Media
@meseretmedia
30.03.2026 19:04
#ምርጫ2018 የምርጫ ካርድ አለመውሰድ የመንግስት አገልግሎት ከመከልከል እስከ እስር የሚደርስ እርምጃ እያስከተለ መሆኑ ታወቀ

"ምርጫ ካርድ አላወጣህም ተብዬ ታስሬ ትላንት ተፈታሁ። በመስሪያ ቤት በኩል ደግሞ ሰራተኛው የካርድ ቁጥራችሁን አስመዝግቡ፣ ካልሆነ ደመወዝ የለም ተባልን" የደጀን ከተማ ነዋሪ

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/855

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
የምርጫ ካርድ አለመውሰድ የመንግስት አገልግሎት ከመከልከል እስከ እስር የሚደርስ እርምጃ እያስከተለ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት እየተካሄደ ባለበት በአሁኑ ወቅት በበርካታ የሀገሪቱ ስፍራዎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል።
😁 167
🤔 74
42
👍 13
😭 6
👏 5
😱 5
129 39.9K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram