Meseret Media @meseretmedia 28.03.2026 16:13 Скопировать Пожаловаться #ዜናመሠረት ሲኒማ አምፒር ያለበት ህንፃ እንዲፈርስ ውሳኔ መተላለፉ ተሰማ ጥንታዊ ይዞታው በቅርስነት ከተመዘገቡ እና ደረጃቸውን ከጠበቁ የፒያሳን የታሪክ አሻራ ከሚያሳዩ ከፈረሳ የተረፋ ጥቂት ህንፃዎች ውስጥ አንዱ ነው የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ: https://www.meseretmedia.org/p/b81 በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ: https://meseretmedia.substack.com/30pcoff 😭 197 🤔 31 ❤ 28 😁 18 👍 11 59 47.6K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram