#ምርጫ2018 በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የመራጭ ካርድ የወሰዱ ግለሰቦች ካርዳቸውን የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ እንዲያስቀምጡ እየተደረጉ መሆኑን ተናገሩ
"ካርዱን እነሱ ጋር እንድናስቀምጥ እና የምርጫው ቀን እሱን ካርዱን ወስደን እንድንመርጥ ተወስኗል። በዚህ ሁኔታ እንዴት ሰው ነፃ ሆኖ መምረጥ ይችላል?"
ይህ ለምን አስፈለገ? ለሚለው አነጋጋሪ ምክንያት ዝርዝሩን ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/f45
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram