#ምርጫ2018 የሙዚቃ አቀናባሪ ካሙዙ ካሳ እና ጋዜጠኛ በሻቱ ቶለማርያም ብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እጩ ሆነው ቀረቡ
እነዚህን እጩዎች ከሌሎች እጩዎች ለየት የሚያደርጋቸው ከዚህ በፊት የብልፅግና ፓርቲ አባል መሆናቸው በህዝብ ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ነው
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/893
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram