avatar
Meseret Media
@meseretmedia
20.03.2026 05:19
#አስተያየት በዘንድሮ ምርጫ ዲሞክራሲን አትጠብቋት፣ ምክንያት ግን ፈልጉላት

"ብልጽግና የተከፈለው መስዋዕትነት ተከፍሎ ይህንን ምርጫ ማሸነፉ የማይጠበቅ አዲስ ዜና አይመስለኝም። ከባለፉት ዓመታት የተጠቀሙባቸውን ቴክኒክና ታክቲኮች ዘመኑን በሚዋጅ መልኩ እንደሚጠቀምባቸው ሳይታለም የተፈታ ነው። እንደዚህ ቀደም 100 ፐርሰንት ክልልና የፓርላማ መቀመጫ የማገኘት ፍላጎትም ይኖረዋል ብዬ አላስብም፣ እንደባለፈው በተሳትፎ ኮታ የሰጠውን ሚኒስትርነት፥ የሚኒሰቴር ዲኤታነትንና የቢሮ ሃላፊነት ቦታን ግን በእደላ ከመስጠት ይልቅ በምርጫው ተወዳዳሪዎችን በተወሰኑ ቦታዎች ላይ ባለማቅረብ የመሳሰሉ ስልታዊ አካሄዶችን መጠቀም የበለጠ ምርጫው አሳታፊ እንደሚያደርገው እገምታለሁ"

ከተስፋዬ ወልደዮሐንስ ሀይሌ ለመሠረት ሚድያ

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/adf

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
84
👍 48
😁 21
🤔 2
4 35.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram