#ዜናመሠረት ከ600 ሚልዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባው እና የዛሬ ሁለት አመት ስራ የጀመረው ባለ ስድስት ፎቅ የመንግስት ህንፃ ሊፈርስ መሆኑ ታውቋል
ይህ አዲስ ህንፃ 'ዋናውን ህንፃ ሸፍኗል' በሚል ምክንያት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ሊፈርስ ተቃርቧል፣ ህንፃው እንዲፈርስ ከተደረገ በኋላ አካባቢው ለአረንጓዴ ቦታነት እንደሚተው ምንጮቻችን ጠቁመዋል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/600
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram