avatar
Meseret Media
@meseretmedia
18.03.2026 23:33
#ዜናመሠረት "እድሮቻችን በግዳጅ ብር አዋጡ እየተባሉ ለቀብር ማስፈፀሚያ እያጣን ነው"- የወንጂ ከተማ ነዋሪዎች ለመሠረት ሚድያ

"እያንዳንዱ እድር በትንሹ 50 ሺህ ብር 'ለገጠር ነዋሪ ቤት መስርያ' እንዲሰጥ ከሁለት ቀን በፊት ተወስኗል። ለወታደር ቀለብ' ደግሞ በአንድ እድር በትንሹ 5 ኩንታል በቆሎ እንዲያዋጡ ተደርገዋል። እድሮች ቀብር ማስፈፀሚያ እያጡ ነው"

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/e0b

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
54
😭 39
😁 32
🤔 30
😱 4
21 42.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram