Meseret Media @meseretmedia 18.03.2026 03:58 Скопировать Пожаловаться #ዜናመሠረት የፖለቲካ እስረኛው አቶ ዮሐንስ ቧያለው በፀና ታመው ሆስፒታል መግባታቸው ታወቀ "በእጃቸው እና በአንገታቸው መካከል የሚያገናኝ ነርቭ መጎዳቱን እና በቂ ሕክምና ካላገኙ እጃቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ የሕክምና ዶክተሮች አሳስበዋል" ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/d3d በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ: https://meseretmedia.substack.com/30pcoff www.meseretmedia.org የፖለቲካ እስረኛው አቶ ዮሐንስ ቧያለው በፀና ታመው ሆስፒታል መግባታቸው ታወቀ (መሠረት ሚድያ)- በቂሊንጦ ማረሚያ ማዕከል በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ዮሐንስ ቧያሌው ለሁለተኛ ጊዜ በፀና ታመው ሆስፒታል መግባታቸውን ቤተሰቦቻቸው ለመሠረት ሚዲያ ተናግረዋል። 😭 191 ❤ 33 😱 14 🤔 7 🙏 2 6 33.3K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram