avatar
Meseret Media
@meseretmedia
17.03.2026 03:48
#ዜናመሠረት ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሀቤን እና ካፒቴን ማስረሻ ሰጤን ተከትለው ለመንግሥት እጃቸውን የሰጡ ታጣቂዎች ከሰሞኑ ምን አጋጠማቸው?

ኮምቦልቻ በሚገኝ የተሀድሶ ጣቢያ ውስጥ ከገቡት እነዚህ የቀድሞ ታጣቂዎች ውስጥ የተወሰኑት ከካምፕ ጠፍተው ወደ ትውልድ አካባቢያቸው እየተጓዙ በነበረበት ወቅት ሦስቱ በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል፣ ዝርዝሩን ይዘናል 

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/5e4

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሀቤን እና ካፒቴን ማስረሻ ሰጤን ተከትለው ለመንግሥት እጃቸውን የሰጡ ታጣቂዎች ምን አጋጠማቸው?
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ወራት ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሀቤን እና ካፒቴን ማስረሻ ሰጤን ተከትለው ለመንግሥት እጃቸውን የሰጡ ታጣቂዎች በሁለቱ መሪዎች ላይ ቅሬታ ማንሳታቸው ታወቀ።
😁 66
29
👍 10
🤔 7
😱 3
😭 1
3 36.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram