avatar
Meseret Media
@meseretmedia
14.03.2026 19:48
#ዜናመሠረት በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከባለፈው ሁለት ሳምንት ወዲህ ግብፅ ውስጥ በገፍ እየታሰሩ መሆኑ ታወቀ

የኃይል አፈሳ እየተፈፀመ ያለው በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ብቻ መሆኑን እና ኤርትራውያን በኤምባሲያቸው አማካኝነት ወደ አገራቸው እየተሸኙ ሲሆን በሺህዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ግን ገና የታሰሩበት አድራሻ እንኳ ማወቅ አልተቻለም ብለዋል።

ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን ይህን መረጃ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/66d

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከባለፈው ሁለት ሳምንት ወዲህ ግብፅ ውስጥ በገፍ እየታሰሩ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ከሁለት ወራት በፊት ጀምሮ በግብፅ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በኃይል ታፍሰው ወደ ተለያዩ እስር ቤቶች ተወስደው እየታጎሩ መሆኑን በካይሮ የሚኖሩ ስደተኛ ዜጎች ለመሠረት ሚዲያ ተናገሩ።
😭 98
35
🤔 9
👍 1
18 31.7K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram