#ዜናመሠረት ባሳለፍነው ሳምንት በመሠረት ሚድያ የምርመራ ዘገባ የተጋለጡት የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታወቀ
ከምክትል ዳይሬክተሩ በተጨማሪ ሚድያችን ዛሬ ቀደም ብሎ እንደዘገበው የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ እስመለአለም ምህረቱ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/cea
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram