avatar
Meseret Media
@meseretmedia
08.03.2026 03:50
#ዜናመሠረት በታሪካዊው ታዕካ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተክርስቲያን ላይ የመንግስት ሀይሎች ትናንት ቅዳሜ ጠዋት የከባድ መሳርያ ጥቃት መፈፀማቸው ተሰማ

በጥቃቱ ሁለት የደብሩ አገልጋይ ቄሶች፣ ሁለት ዲያቆኖች እና አንድ የደብሩ አቃቤ ህይወታቸው ሲያልፍ ሌሎች 20 ገደማ ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ምንጮች ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል

ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን ይህን መረጃ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/ae5

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በታሪካዊው ታዕካ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተክርስቲያን ላይ የመንግስት ሀይሎች ትናንት ቅዳሜ ጠዋት የከባድ መሳርያ ጥቃት መፈፀማቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ታሪካዊው ታዕካ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተክርስቲያን በደቡብ ወሎ ዞን መሀል ሳይንት ወረዳ የሚገኝ ሲሆን በቅርስነት ተመዝግቦ ይገኛል፣ ከ400 ዓመት በላይ ታሪክ እንዳለው ታሪካዊ መዛግብት ያሳያሉ።
😭 330
29
😱 14
😁 8
👍 6
🤔 3
🕊 2
🎉 1
🙏 1
14 38.2K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram