#ዜናመሠረት አዲስ አበባ የሚገኘው የአዘርባጃን ኤምባሲ የኢትዮጵያውያን ሠዓልያንን ስራዎች ለውድድር እና አውደ ርዕይ በሚል ወስዶ መከልከሉ ተሰማ
ለውድድር ቀርበው መመለስ ይገባቸው ከነበሩ ምስሎች ውስጥ አንዱ ካለ ሠአሊው ፈቃድ በአዘርባጃን አምባሳደር ለቀድሞው የአፍሪካ ህብረት ሀላፊ ሙሳ ፋኪ በስጦታ መልክ መበርከቱ ታውቋል
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/dd0
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram