#ዜናስፖርት የአለማችን ታዋቂ አትሌቶች የሚሳተፉበት አለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር እንድታዘጋጅ ኢትዮጵያ ተመረጠች
'Addis Ababa Grand Prix' የተባለው የአንድ ቀን ውድድር ሚያዝያ 10/2018 ዓ.ም በአደይ አበባ ስታዲየም እንደሚካሄድ የታቀደ ሲሆን የሩጫ፣ ዝላይ እና የውርወራ ውድድሮች ላይ የሚያሸንፉ አትሌቶች ከፍ ያለ ሽልማት በዶላር ይበረከትላቸዋል
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/4eb
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram