#ዜናመሠረት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የመንግስት የፀጥታ አካላት በአንድ በኩል፣ የፋኖ ሀይሎች በሌላ በኩል የወጣቶች አፈሳ በየፊናቸው እየፈፀሙ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
"በዚህ መንገድ የተወሰደስ ወጣት ተዋግቶ ማሸነፍ ይችል ይሆን? ህዝቡ በቤቱ አያድርም፣ እርሻ ስራም አቁመዋል። ወጣቱ በሽሽት በዱር በገደል ነው ያለው"- የአካባቢው ነዋሪ
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/246
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram