avatar
Meseret Media
@meseretmedia
25.02.2026 23:16
#ዜናመሠረት ከሦስት ዓመታት የእስር ቆይታ በኋላ ዛሬ በዋስ ተፈትቶ የነበረው ዶ/ር ሲሳይ አውግቼው ማረሚያ ቤት በር ላይ በድጋሜ ታሰረ

በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ የፀረ-ሽብር ወንጀል እና  የሕገ-መንግሥት አንደኛ ምድብ ችሎት ዶ/ር ሲሳይ በመቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲወጣ ብይን መስጠቱን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ከቂሊንጦ ማረፊያ ማእከል ተፈትቶ ሲወጣ በር ላይ በመንግስት የፀጥታ አካላት ጠልፎ መወሰዱ ታውቋል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/9e3

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
😭 235
😁 44
40
🤔 40
🤣 7
👍 2
😍 1
17 46.7K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram