avatar
Meseret Media
@meseretmedia
25.02.2026 02:03
#ታሪክንየኋላ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን ፍልሰት የቀየረው የ66ቱ አብዮት 

"አሜሪካ መጥተው ቀሩ ከሚባሉት አንዱና ምናልባትም የመጀመሪያው ዶ/ር መላኩ በያን ይባላል። አሜሪካ ሀገር አፍሪካን አሜሪካዊ አግብቶ ይኖር የነበረ፣ ከዛም አሜሪካ ውስጥ የመጀመሪያውን የኢትዮጵያን ድርጅት የመሠረተ ሰው ነበር። በጣልያን ዘመን ጣልያንን በመቃወም እና ፓንአፍሪካኒዝምን በማቀንቀን ምን አልባትም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ዶ/ር መላኩ ነበር"- በሴንትራል ሚችገን ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ፕሮፌሰር የሆኑት ሰሎሞን አዲስ

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/66

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን ፍልሰት የቀየረው የ66ቱ አብዮት 
(መሠረት ሚድያ)- ቁጥሩ ይብዛም ይነስ ዛሬ በአሜሪካን ሀገር የትኛውም ማዕዘን ኢትዮጵያዊ አለ፣ በአንዳንድ የአሜሪካ ከተማዎች እና አካባቢዎች ኢትዮጵያውያን በብዛት ይታያሉ።
72
👍 32
7 41.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram