avatar
Meseret Media
@meseretmedia
23.02.2026 06:30
#ዜናመሠረት የመንግስት ሀይሎች ከመተከል ዞን አካባቢ ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት የወንበራ ወረዳን አብዛኛ ቀበሌዎች ተቆጣጠሩ

ይህን የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዲስ ክስተት ተከትሎ በቅርብ አመታት ታይቶ በማይታወቅ መጠን በርካታ ህዝብ ከወንበራ ወረዳ እና አዋሳኝ ስፍራዎች ሸሽቶ መውጣት መጀመሩን ሚድያችን አረጋግጧል

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/e31

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
የመንግስት ሀይሎች ከመተከል አካባቢ ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት የወንበራ ወረዳን አብዛኛ ቀበሌዎች መቆጣጠራቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ የሚገኘው የመተከል ዞን ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ሰላም ከራቃቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች አንዱ ሆኖ ቆይቷል።
😭 125
46
🤔 11
😁 7
🙏 6
👍 1
17 47.2K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram