#ዜናመሠረት በዋሽንግተን ዲሲ እና ለንደን ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚያሳትፍ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ
"ላለፉት ሰባት ዓመታት በአገራችን በተካሄደው ህዝብ ጨራሽ የእርስ-በርስ ጦርነት ምክኒያት በሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎቻችን ማለቃቸው፣ በቢሊዮን የሚገመት ሀብትና ንብረት መውደሙ አልበቃ ብሎ አሁንም እንደገና ወደ ሌላ ከፍተኛና ቀጠናዊ ጦርነት ውስጥ ልንገባ ተቃርበናል"- አዘጋጅ ኮሚቴው
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/614
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram