avatar
Meseret Media
@meseretmedia
19.02.2026 20:34
#የምርመራዘገባ በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ

"ኮንትሮባንድ ቡና የጫነ መኪና ኬላዎችን የሚያልፍበት አንዱ መንገድ ቡና ጫኙ ከቡናና ሻይ ባለሙያ ጋር በመስማማት እና በመመሳጠር ሌሎች መረጃዎችን ሳያሟላ የቡናና ሻይ መሸኛ ደረሰኝ በማስቆረጥ እና ኦንላይን ሲስተም ላይ በማካተት ነው"

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/9df

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ በረቀቀ መልኩ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ
(መሠረት ሚድያ)- የሀገር አንጡራ ሃብት፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሞተር እንዲሁም የገቢ ምንጭ የሆነው ቡና ለዘመናት የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያውያን መለያ ሆኖ ቀጥሏል።
50
🤔 40
😭 16
👍 3
👏 1
24 52.8K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram