#ዜናመሠረት ከአመት በፊት ከአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ታስረው የተወሰዱ 13 ወጣቶች እስካሁን ደብዛቸው ጠፍቶ እንደሚገኝ ታወቀ
“ገድለዋቸውም ከሆነም ከዘመድ ጋር አልቅሰን ቁርጡን አውቀን ቤታችን አርፈን እንቀመጥ። እንዴት ልጅን ያህል ነገር ጠፍቶ ቤት ተኝተን እናድራለን?"- ቤተሰብ
ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን መረጃ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/13-f63
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram