avatar
Meseret Media
@meseretmedia
15.02.2026 00:13
#ዜናመሠረት ኤምሬትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ወታደራዊ ካምፕ መገንባቷ ይፋ መሆኑን ተከትሎ ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ

"RSF ኤል ፋሸር ውስጥ በሶስት ቀን ውስጥ ብቻ ስድስት ሺህ ንፁሀንን ገድሏል። የትራምፕ አስተዳደር ታድያ ምን እየጠበቀ ነው?"- ሴናተር ክሪስ ቫን ሆለን

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/e26

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
ኤምሬትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ወታደራዊ ካምፕ መገንባቷ ይፋ መሆኑን ተከትሎ ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ የብዙዎች መነጋገርያ ሆኖ የሰነበተው እና በሬውተርስ የዜና ወኪል ይፋ የተደረገው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ኢትዮጵያ ውስጥ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገነባችው ግዙፍ ወታደራዊ ካምፕ ጉዳይ አሁንም አነጋጋሪ ሆኖ ቀጥሏል።
👍 72
35
🤔 14
😭 8
👏 4
😁 3
14 59.7K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram