#ዜናመሠረት 22 የሀገር ውስጥ የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ቢታገዱም አንድ ግዙፍ የርዋንዳ የቤቲንግ ተቋም ኢትዮጵያ ውስጥ ስራ ሊጀምር እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ
የዘርፉ ኢንቨስትመንት ለኢትዮጵያውያን ብቻ ተከልሎ ባለበት፣ ሌሎች የቤቲንግ ድርጅቶች በተዘጉበት እንዲሁም ቁማር የህብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ እየከተተ ነው፣ የወጣቶች እና ህፃናትን ህይወት እያበላሸ ነው በሚባልበት በዚህ ወቅት የውጭ ሀገር ቤቲንግ ድርጅት እንቅስቃሴ መጀመሩ ጥያቄ አስነስቷል።
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/22-587
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram