avatar
Meseret Media
@meseretmedia
09.02.2026 23:40
#ዜናመሠረት በአራት መንግስታዊ ተቋማት ውስጥ የ13.1 ቢልዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ጉድለት መገኘቱን የገንዘብ ሚኒስቴር ለጠ/ሚሩ ሪፖርት አደረገ

በ14 ተቋማት ውስጥ የ2.8 ቢልዮን ብር የንብረት ጉድለት ተገኝቷል፣ በወቅቱ ያልተወራረደ ከ177 ቢልዮን ብር በላይ ደግሞ በኦዲት መገኘቱ ታውቋል

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/131

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
🤔 81
🤣 63
😭 33
16
😱 8
👏 6
👍 2
😁 1
32 47.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram