avatar
Meseret Media
@meseretmedia
05.02.2026 23:12
#ዜናመሠረት በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው

- የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለግለሰቡ በጋዜጣ ጥሪ ቢያደርግላቸውም ሊገኙ ባለመቻላቸው የቀረበባቸውን ክስ መከላከል አልቻሉም በሚል በዛሬው ዕለት ከአስራ አምስት ዓመት እስከ ሞት በሚደርስ ሊያስቀጣ በሚችል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዋል ሲል ፍርድ ቤቱ በይኗል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/aa2

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው
(መሠረት ሚድያ)- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ አንደኛ የሕገ-መንግሥት እና የፀረ-ሽብር ወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ ላይ በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላለፈ።
🤣 462
😁 100
59
🤔 18
👍 8
😭 4
😱 2
🕊 1
118 52.9K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram