avatar
Meseret Media
@meseretmedia
04.02.2026 23:31
#አስተያየት በመንግስትና በሕውሃት ኃይሎች መካከል በተደጋጋሚ የሚያገረሸው ግጭት እና የውጭ ኃይሎች ፍላጎት በኢትዮጵያ ላይ የሚደቅኑት ስጋት

"እነዚህ የውጭ ሀይሎች የሚፈልጓቸው የራሳቸው ጥቅሞች ብዙውን ጊዜ ከዘላቂ ሰላም ይልቅ ስትራቴጂካዊ የበላይነትን የሚያስቀድሙ በመሆናቸው የጦር መሣሪያ ፍሰቱና የዲፕሎማሲያዊ ሽኩቻው አለመረጋጋቱ እንዲቀጥል ያደርገዋል"

በኢብራሒም ሃሞ ለመሠረት ሚድያ

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/1be

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በመንግስትና በሕውሃት ኃይሎች መካከል በተደጋጋሚ የሚያገረሸው ግጭት እና የውጭ ኃይሎች ፍላጎት በኢትዮጵያ ላይ የሚደቅኑት ስጋት
(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት እና በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) መካከል ያለው ግጭት መነሻው ለረጅም ጊዜ የቆየ የፖለቲካ ውጥረት ሲሆን ይህም በኅዳር ወር 2013 ዓ.ም (እ.ኤ.አ.
47
👍 17
😱 2
😁 1
🕊 1
10 45.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram