avatar
Meseret Media
@meseretmedia
03.02.2026 10:00
#ዜናመሠረት ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ዛሬ ጠዋት በከፊል ተጀመረ

የበረራ መለያው 'ET100' የሆነ አንድ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ተነስቶ መቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት ከደቂቃዎች በፊት (ከጠዋቱ 1:49 ላይ) ማረፉ በሚድያችን ተረጋግጧል፣ ይሁንና በአንድ ቀን ውስጥ ወደ መቀሌ የሚደረግ የበረራ ብዛት ዝቅ ብሏል

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/fc4

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ዛሬ ጠዋት በከፊል ተጀመረ
(መሠረት ሚድያ)- ካሳለፍነው ረቡዕ፣ ጥር 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎች ሙሉ በሙሉ ተቋርጠው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል።
👍 66
42
😁 18
👏 5
😱 3
🕊 1
🤣 1
22 44.5K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram