#ዜናመሠረት ወደ መቀሌ እና አክሱም ከተሞች የሚደረጉ የአየር በረራዎች በዛሬው ዕለት ተቋርጠው የዋሉ ሲሆን የነገ በረራዎችም እንደተሰረዙ ሚድያችን ማምሻውን አረጋግጧል
ነገ እና ከነገ ወዲያ ለሚደረጉ በረራዎች እስከ ቅርብ ሰአታት ድረስ የአየር ትኬት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ-ገፅ ላይ ሲሸጥ እንደነበር ተመልክተናል፣ ይህን ተከትሎም አንዳንዶች በመጪው ቀናት በረራ ይኖራል የሚል ተስፋ አርገው ነበር።
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/00a
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram