avatar
Meseret Media
@meseretmedia
27.01.2026 23:49
#ዜናመሠረት ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገ እና ለውጪ ሚድያ የሚሰራ አንድ እንግሊዛዊ ጋዜጠኛ ከሀገር በግዳጅ እንዲወጣ መደረጉ ተሰማ

ጋዜጠኛውን ለአንድ ቀን እስር እና ከሀገር ለመባረር (deportation) የዳረገው ሁኔታ ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል ⤵️

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/bc6

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገ አንድ እንግሊዛዊ ጋዜጠኛ ከሀገር በግዳጅ እንዲወጣ መደረጉ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በኢህአዴግ ዘመነ መንግስትም ሆነ በብልፅግና አስተዳደር የሀገር ውስጥ ጋዜጠኞችን ማሰር እና ለስደት መዳረግ እንዲሁም የውጭ ዜግነት ያላቸውን ከሀገር ማባረር (deport ማረግ) አዲስ ጉዳይ እንዳልሆነ ከዚህ በፊት የወጡ የተለያዩ መረጃዎች ምስክር ናቸው።
43
🤔 37
🎉 3
😁 2
1 6 44K

Обсуждение 1

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram