#ዜናመሠረት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ የግብፅ እና ኢትዮጵያን ውዝግብ ዋነኛ አጀንዳቸው ማረጋቸውን ይፋ አደረጉ
ትራምፕ ማምሻውን ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ለማሸማገል መዘጋጀታቸውን አስታውቀው "በቀጠናው ያለ ማንኛውም ሀገር ብርቅዬ የሆነውን የናይል ወንዝ በብቸኝነት መቆጣጠር አይችልም" የሚል አነጋጋሪ መረጃ የህዳሴ ግድብን አስታከው አጋርተዋል
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/894
በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram