avatar
Meseret Media
@meseretmedia
11.01.2026 00:11
#የምርመራዘገባ መንግስት አዲስ የነዳጅ ማደያ እንዳይከፈት ቢያግድም በውስጥ ስምምነት ለመክፈት እስከ 10 ሚልዮን ብር ጉቦ እየተጠየቀ መሆኑ ታወቀ

"ይህ ብቻ ሳይሆን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን ለሚሰጣቸው ተራ አገልግሎቶች አስፈላጊ ደብዳቤ ለመፈረም ከ300 ሺህ ብር እስከ 500 ሺህ ብር ጉቦ መቀበል የተለመደ አሰራር ከሆነ ቆይቷል"

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/10-db2

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
መንግስት አዲስ የነዳጅ ማደያ እንዳይከፈት ቢያግድም በውስጥ ስምምነት ለመክፈት እስከ 10 ሚልዮን ብር ጉቦ እየተጠየቀ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ሕገወጥ ንግድ ላይ በመሰማራታቸው አዲስ አሠራር እስኪዘረጋ ድረስ በሚል አዲስ የነዳጅ ማደያ ለመክፈት ለሚጠይቁ ፈቃድ እንደማይሰጥ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ያስታወቀው ሚያዝያ 2016 ዓ.ም ላይ ነበር።
😁 82
🤔 50
44
😭 35
👍 11
😱 3
🤣 2
46 50.2K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram