avatar
Meseret Media
@meseretmedia
10.01.2026 03:31
#ዜናመሠረት በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ባሳለፍነው አርብ ዕለት የተከሰተው ምንድነው?

"ሁለት ሴቶች እስካሁን አልተገኙም፣ እስካሁን ከተገኙት ሟቾች ስድስቱ ሴቶች እንዲሁም አስራ አራቱ ወንዶች ናቸው። የአንድ ህፃን ልጅ ሬሳ የታየ እና የተመታበት ቦታ ቢታወቅም እስካሁን ግን አልተነሳም። ቤተሰብም ጫካ ቀረ በሚል እየተጨነቀ ነው"

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/05d

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ የተከሰተው ምንድነው?
(መሠረት ሚድያ)- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ መተከል ዞን ስር የሚገኘው የዳንጉር ወረዳ ተከታታይ እና አሳዛኝ የሆኑ የንፁሀን ግድያዎችን የሚያስተናግድ ስፍራ ሆኖ ቀጥሏል።
😭 110
38
👍 4
😁 4
😱 4
🕊 4
🤔 3
15 54.9K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram