avatar
Meseret Media
@meseretmedia
23.12.2025 21:02
#ዜናመሠረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ 'ምጥጥን' አዲስ አሰራር እና 40 ፐርሰንት የሚሆነውን ሰራተኛ እጣ ፈንታ

- የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የፌዴራል ተቋማት ኢትዮጵያን እየመሰሉ የመጡበት ሁኔታ ተፈጥሯል በማለት በዛሬው ዕለት ተናግረዋል

- ሰራተኞች ደግሞ ብሄርን መሰረት ባደረገ 'ምጥጥን' የሚባል አሰራር ከስራችን ተባረን ጎዳና ልንወጣ ነው በማለት ለሚድያችን ተናግረዋል

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/40-fd7

በ50% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/50pcoff
😭 91
🤣 63
🤔 21
19
23 45.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram