#ዜናመሠረት በጋምቤላ ክልል በተከሰተው አደገኛ ግጭት ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸው ታወቀ
- የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን (SPLM-IO) አባላት ድንበር አቋርጠው በመግባት የአኙዋክ ብሄርን እያጠቁ እንደሚገኙ ተሰምቷል
- "በጥይት፣ በገጀራ እና ስለት ባለው ነገር የተጎዱ በርካቶች ናቸው። አሁን ላይ ከእኛ አቅም በላይ ሆኗል"- የጤና ባለሙያ
- "የፌደራል መንግስት የት አለ? ግጭቱ ዛሬም ከነጋ በተለያዩ ቦታዎች የቀጠለ ሲሆን ታጣቂዎች የኔ ከሚሉት ጎን ቆመው እየተዋጉ ናቸው"- ነዋሪዎች
ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን መረጃ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/636
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram