avatar
Meseret Media
@meseretmedia
18.12.2025 02:51
#ዜናመሠረት ማን እንደሆነ እና የት እንዳለ ያልታወቀ ግለሰብ በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው የክስ መዝገብ ዛሬ የዓቃቤ ህግ ምስክር ሆኖ ድምፁ ከርቀት በማይክራፎን ችሎት ላይ ተሰማ

- ተከሳሾቹ የምስክሩ ድምፅ የተፈጥሮ ሰው ሳይሆን የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ሊሆን ይችላል በሚል ሂደቱን ተቃውመዋል

- "ምስክሩ ሰው ነው ቢባል እንኳን የት እና ከማን ጋር ሆኖ የምስክርነት ቃሉን እየሰጠ እንደሆነ አይታወቅም። ቃለ መሀላ ፈፅሟል? ሌላ ቦታ ሆኖ ምስክርነት የሚሰጥ ከሆነ ከችሎቱ ቁጥጥር ውጭ ሆነ ማለት አይደለም?"- ተከሳሾች

ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን ማረጃ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/a3f

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
119
🤔 98
😭 88
👍 16
😁 16
😱 10
21 46.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram