#ልዩመረጃ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር እመቤት መለሰ እንዲሁም የቦርድ ሰብሳቢው አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ከሀላፊነታቸው በዛሬው ዕለት ተነሱ
ከሁለቱ የባንኩ ከፍተኛ ሀላፊዎች በተጨማሪ በቁጥር 11 የሆኑ ሁሉም የቦርድ አባላትም በአንድ ግዜ እንደተነሱ ታውቋል፣ ዝርዝሩን ይዘናል።
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/9b6
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram