avatar
Meseret Media
@meseretmedia
11.12.2025 00:08
#ዜናመሠረት የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች ወደ ሌሎች ባንኮች የሚልኩት ገንዘብ ከአካውንታቸው ተቀናሽ ቢሆንም ገንዘቡ ለተቀባይ እየደረሰ አለመሆኑን ተናገሩ

ባንኩ በበኩሉ ችግሩ በቴክኒክ መቆራረጥ የተከሰተ መሆኑን በመጥቀስ ችግሩን በአጭር ግዜ ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ለሚድያችን ተናግሯል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/a17

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች ወደ ሌሎች ባንኮች የሚልኩት ገንዘብ ከአካውንታቸው ተቀናሽ ቢሆንም ገንዘቡ ለተቀባይ እየደረሰ አለመሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ቀናት በርከት ያሉ የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች ቅሬታቸውን ለመሠረት ሚድያ በፅሁፍ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፣ ይህም ከባንኩ አካውንት ወደ ሌላ ባንኮች ከሚላክ ገንዘብ ጋር የተገናኘ ነው።
👍 71
42
😁 22
🤔 8
👏 6
😱 6
122 44.9K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram