avatar
Meseret Media
@meseretmedia
09.12.2025 02:47
#ዜናመሠረት በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው?

"ጥያቄያችን ፖለቲካዊ አይደለም። ራበን፣ ምግብ ስጡን ነው ያልነው። ግዜ ጠብቀው ያለውን ችግር ያስረዱ ሴቶችን ጨምሮ 17 ሰው ነው አፍሰው የወሰዱት"

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/da9

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው?
(መሠረት ሚድያ)- የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም የምግብ አቅርቦትን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለማቅረብ ሙከራ አድርገው ነበር።
😭 67
🤔 55
38
6 47K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram