avatar
Meseret Media
@meseretmedia
08.12.2025 22:41
#ዜናመሠረት በመዲናዋ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ውስጥ የስራ ምደባ ለማግኘት አንዳንዶች እስከ 1 ሚልዮን ብር ጉቦ እየከፈሉ መሆኑ ታወቀ

"ቦታው አንዴ ከተገኘ ብር የሚታፈስበት ነው፣ የሰው ሀይል አስተዳደር ውስጥ የሚሰሩ አንዳንድ ግለሰቦች ይህን ከፍተኛ ገንዘብ እየተቀበሉ ምደባ እየፈፀሙ ነው"

የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/1-df2

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
www.meseretmedia.org
በመዲናዋ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ውስጥ የስራ ምደባ ለማግኘት አንዳንዶች እስከ 1 ሚልዮን ብር ጉቦ እየከፈሉ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ አገልግሎት ለማግኘት ጉቦ መጠየቅ፣ መክፈል እና ጉዳይ ማስፈፀም ለብዙዎች አዲስ ነገር አይደለም።
😭 148
😁 55
38
👍 18
🤔 9
😱 7
95 51.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram