#ዜናመሠረት በዛሬው እለት የሰባት አመት እስራት የተፈረደባቸው አቶ ታዬ ደንደዓ ባልተለመደ አሰራር ዛሬውኑ እቃቸው ተይዞ ወደ አባ ሳሙኤል እስር ቤት ተወሰዱ
"የአቶ ታዬ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እያሉም የወጣቶች እና ህፃናት ማቆያ ውስጥ እንዲቀመጡ ተደርገው ነበር፣ ይህ ለበቀል የሚመስል ድርጊት በጣም ይረብሻቸው ነበር"- የመሠረት ሚድያ ምንጮች
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/80e
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram