avatar
Meseret Media
@meseretmedia
05.12.2025 21:15
#ዜናመሠረት ወልዲያ ከተማ ውስጥ ከቤተክርስቲያኖች ውስጥ ተይዘው የተወሰዱ የዓብነት ተማሪዎች ተለቀቁ

የከተማው ሚሊሻዎች ተማሪዎቹን ለመልቀቅ በነፍስ ወከፍ 7 ሺህ ብር ጉቦ ሲጠይቁ የነበረ ቢሆንም ሚድያችን ሰኞ ዕለት መረጃውን ማውጣቱን ተከትሎ የመንግስት ሀላፊዎች ጣልቃ በመግባት ካለ ክፍያ እንዲለቀቁ ማድረጋቸው ታውቋል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/2aa

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
👍 151
61
🙏 29
🤔 13
👏 6
😁 1
9 51.1K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram