avatar
Meseret Media
@meseretmedia
29.11.2025 02:03
#ዜናመሠረት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ዛሬ በዋስ የተለቀቁ የፖለቲካ እስረኞች በር ላይ በድጋሜ በፖሊስ ተይዘው ወዳልታወቀ ስፍራ መወሰዳቸው ታወቀ

የቀድሞው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ አብዱረሕማን አሕመዲን፣ አቶ ግዛቸው ታምር እና አቶ መኮንን ደሳለኝ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ የፀረ-ሽብር ወንጀል ምድብ ችሎት እያንዳንዳችው በሁለት መቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ትናንት ሕዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ብይን ሰጥቶ ነበር።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/91a

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
😱 53
😭 36
30
🤔 4
😁 3
9 49.2K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Meseret Media

68.4K
Facts matter!
www.meseretmedia.org
Открыть в Telegram