#ዜናመሠረት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ የማርበርግ ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የምርመራ ውጤታቸው ከቫይረሱ ነፃ መሆኑ ተረጋገጠ
- ቀን ላይ ህዝብ የሚያክሙ ሬዚደንት ሀኪሞች ማታ የቫይረሱ ተጠርጣሪዎችን እንዲያክሙ መደረጉ በሚድያችን መነገሩን ተከትሎ አሰራሩ እንዲቆም መደረጉን ሀኪሞች ተናግረዋል
- በርካታ ሰው በቫይረሱ እንደተያዘ እና ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ስለመኖራቸው በዘገብንበት የምስራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ አካባቢ ኔትወርክ እና መንገድ መዘጋቱ ታውቋል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ተጨማሪ ያንብቡ:
https://news.meseretmedia.org/marburg-update
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram